የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 24:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ይህ ክብር የተጎናጸፈ ንጉሥ ማን ነው?

      ብርቱና ኃያል የሆነው ይሖዋ ነው፤+

      በውጊያ ኃያል የሆነው ይሖዋ ነው።+

  • መዝሙር 99:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 እሱ ፍትሕን የሚወድ ኃያል ንጉሥ ነው።+

      አንተ ቅን የሆነውን ነገር በጽኑ መሥርተሃል።

      ፍትሕንና ጽድቅን ለያዕቆብ አስፍነሃል።+

  • ኤርምያስ 32:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ለሺዎች ታማኝ ፍቅር ታሳያለህ፤ ይሁንና የአባቶችን በደል ከእነሱ በኋላ በሚመጡት ልጆቻቸው ላይ* ትመልሳለህ፤+ አንተ እውነተኛ፣ ታላቅና ኃያል አምላክ ነህ፤ ስምህም የሠራዊት ጌታ ይሖዋ ነው።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ