የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ምሳሌ 3:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 በእውቀቱ ጥልቅ ውኃዎች ተከፈሉ፤

      ደመና ያዘሉ ሰማያትም ጠል አንጠባጠቡ።+

  • ኢሳይያስ 55:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ዝናብና በረዶ ከሰማይ እንደሚወርድ፣

      ምድርን በማራስ እንድታበቅልና እንድታፈራ፣

      ለዘሪው ዘርን፣ ለበላተኛውም ምግብን እንድትሰጥ ሳያደርግ ወደመጣበት እንደማይመለስ ሁሉ፣

  • ኤርምያስ 14:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 ከንቱ ከሆኑት የአሕዛብ ጣዖቶች መካከል ዝናብ ሊያዘንብ የሚችል አለ?

      ሰማያትስ በራሳቸው ዝናብ ማውረድ ይችላሉ?

      አምላካችን ይሖዋ ሆይ፣ ይህን የምታደርገው አንተ ብቻ አይደለህም?+

      እነዚህን ሁሉ ነገሮች ያደረግከው አንተ ብቻ ስለሆንክ

      አንተን ተስፋ እናደርጋለን።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ