የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ዜና መዋዕል 29:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ይሖዋ ሆይ፣ ታላቅነት፣+ ኃያልነት፣+ ውበት፣ ግርማና ሞገስ*+ የአንተ ነው፤ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የአንተ ነው።+ ይሖዋ ሆይ፣ መንግሥት የአንተ ነው።+ ከሁሉም በላይ ከፍ ከፍ ያልክ ራስ ነህ።

  • ኢዮብ 36:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 እነሆ፣ አምላክ በኃይሉ ከፍ ከፍ ብሏል፤

      እንደ እሱ ያለ አስተማሪ ማን ነው?

  • ኢሳይያስ 40:26
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 26 “ዓይናችሁን ወደ ሰማይ አንስታችሁ ተመልከቱ።

      እነዚህን ነገሮች የፈጠረ ማን ነው?+

      እንደ ሠራዊት በቁጥር የሚመራቸው እሱ ነው፤

      ሁሉንም በየስማቸው ይጠራቸዋል።+

      ገደብ ከሌለው ብርቱ ጉልበቱና ከሚያስደምመው ኃይሉ+ የተነሳ

      አንዳቸውም አይጎድሉም።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ