-
ምሳሌ 3:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 በራስህ አመለካከት ጥበበኛ አትሁን።+
ይሖዋን ፍራ፤ ከክፉም ራቅ።
-
-
ማቴዎስ 11:25አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
25 በዚያን ጊዜ ኢየሱስ እንዲህ አለ፦ “የሰማይና የምድር ጌታ አባት ሆይ፣ እነዚህን ነገሮች ከጥበበኞችና ከአዋቂዎች ሰውረህ ለትናንሽ ልጆች ስለገለጥክላቸው በይፋ አወድስሃለሁ።+
-