የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 1:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ነህምያ 9:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 “አንተ ብቻ ይሖዋ ነህ፤+ አንተ ሰማያትን፣ አዎ ሰማየ ሰማያትንና ሠራዊታቸውን ሁሉ፣ ምድርንና በላይዋ ያሉትን ሁሉ፣ ባሕርንና በውስጡ ያሉትን ሁሉ ሠርተሃል። ሁሉንም ሕያው አድርገህ ታኖራቸዋለህ፤ የሰማይ ሠራዊትም ለአንተ ይሰግዳል።

  • መዝሙር 136:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ምድርን በውኃዎች ላይ ዘረጋ፤+

      ታማኝ ፍቅሩ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራልና።

  • ምሳሌ 8:29
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 29 የባሕሩ ውኃ

      ከትእዛዙ አልፎ እንዳይሄድ በደነገገ ጊዜ፣+

      የምድርን መሠረቶች ባቆመ* ጊዜ፣

  • ዕብራውያን 1:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ደግሞም እንዲህ ይላል፦ “ጌታ ሆይ፣ አንተ በመጀመሪያ የምድርን መሠረት ጣልክ፤ ሰማያትም የእጆችህ ሥራ ናቸው።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ