-
መዝሙር 5:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 ንጉሤና አምላኬ ሆይ፣ ወደ አንተ እጸልያለሁና፣
ለእርዳታ የማሰማውን ጩኸት በትኩረት አዳምጥ።
-
-
መዝሙር 28:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 ወደ መቅደስህ ውስጠኛ ክፍል እጆቼን አንስቼ፣
እርዳታ ለማግኘት ወደ አንተ በምጮኽበት ጊዜ ልመናዬን ስማ።+
-