-
መዝሙር 34:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 ይህ ችግረኛ ተጣራ፤ ይሖዋም ሰማው።
ከጭንቀቱ ሁሉ ገላገለው።+
-
-
1 ዮሐንስ 3:22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 እንዲሁም ትእዛዛቱን ስለምንጠብቅና በፊቱ ደስ የሚያሰኙትን ነገሮች ስለምናደርግ የምንጠይቀውን ሁሉ ከእሱ እንቀበላለን።+
-