መዝሙር 35:28 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 28 በዚህ ጊዜ ምላሴ ስለ ጽድቅህ ይናገራል፤*+ቀኑን ሙሉም ያወድስሃል።+ መዝሙር 40:9 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 9 በታላቅ ጉባኤ መካከል የጽድቅን ምሥራች አውጃለሁ።+ ይሖዋ ሆይ፣ አንተ ራስህ በሚገባ እንደምታውቀው፣እነሆ፣ ከንፈሮቼን አልከለክልም።+