የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢዮብ 38:39, 40
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 39 ለአንበሳ አድነህ ግዳይ ልታመጣለት፣

      ወይስ የተራቡ የአንበሳ ግልገሎችን ልታጠግብ ትችላለህ?+

      40 እነሱ በዋሻቸው ውስጥ አድፍጠው፣

      ወይም በጎሬአቸው አድብተው ሳለ ይህን ልታደርግ ትችላለህ?

  • መዝሙር 17:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 እያንዳንዳቸው ያደነውን ለመዘነጣጠል እንደሚጓጓ አንበሳ፣

      በስውር እንደሚያደባ ደቦል አንበሳ ናቸው።

  • መዝሙር 59:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 እነሆ፣ እኔን* ለማጥቃት አድፍጠው ይጠብቃሉ፤+

      ይሖዋ ሆይ፣ ምንም ዓይነት ዓመፅም ሆነ ኃጢአት ሳይገኝብኝ

      ብርቱ የሆኑ ሰዎች ያጠቁኛል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ