የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፀአት 23:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 “ወሰንህንም ከቀይ ባሕር አንስቶ እስከ ፍልስጤማውያን ባሕር እንዲሁም ከምድረ በዳው አንስቶ እስከ ወንዙ* ድረስ አደርገዋለሁ።+ ምክንያቱም የምድሩን ነዋሪዎች በእጃችሁ አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤ አንተም ከፊትህ አባረህ ታስወጣቸዋለህ።+

  • 1 ነገሥት 4:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 ሰለሞን ከወንዙ*+ አንስቶ እስከ ፍልስጤማውያን ምድርና እስከ ግብፅ ወሰን ድረስ ባሉት መንግሥታት ሁሉ ላይ ገዛ። እነሱም በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ግብር ያመጡለት እንዲሁም ያገለግሉት ነበር።+

  • መዝሙር 2:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ጠይቀኝ፤ ብሔራትን ርስትህ፣

      የምድርንም ዳርቻዎች ግዛትህ አድርጌ እሰጥሃለሁ።+

  • መዝሙር 22:27, 28
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 27 የምድር ዳርቻዎች ሁሉ ይሖዋን አስታውሰው ወደ እሱ ይዞራሉ።

      የሕዝቦች ነገዶች ሁሉ በፊትህ ይሰግዳሉ።+

      28 ንግሥና የይሖዋ ነውና፤+

      ብሔራትን ይገዛል።

  • ዳንኤል 2:35
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 35 በዚህ ጊዜ ብረቱ፣ ሸክላው፣ መዳቡ፣ ብሩና ወርቁ ሁሉም በአንድነት ተሰባበሩ፤ በበጋ ወቅት በአውድማ ላይ እንደሚቀር ገለባም ሆኑ፤ ነፋስም አንዳች ሳያስቀር ጠራርጎ ወሰዳቸው። ምስሉን የመታው ድንጋይ ግን ትልቅ ተራራ ሆነ፤ ምድርንም ሁሉ ሞላ።

  • ዘካርያስ 9:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 የጦር ሠረገላውን ከኤፍሬም፣

      ፈረሱንም ከኢየሩሳሌም እወስዳለሁ።

      የጦርነቱ ቀስት ይወሰዳል።

      እሱም ለብሔራት ሰላምን ያውጃል፤+

      ግዛቱም ከባሕር እስከ ባሕር

      እንዲሁም ከወንዙ* እስከ ምድር ዳርቻ ይሆናል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ