የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 37:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ለጥቂት ጊዜ ነው እንጂ ክፉዎች አይኖሩም፤+

      በቀድሞ ቦታቸው ትፈልጋቸዋለህ፤

      እነሱ ግን በዚያ አይገኙም።+

  • መዝሙር 37:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 ክፉዎች ግን ይጠፋሉ፤+

      የይሖዋ ጠላቶች እንደ መስክ ውበት ይከስማሉ፤

      እንደ ጭስ ይበናሉ።

  • መዝሙር 55:23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 አምላክ ሆይ፣ አንተ ግን ወደ ጥልቅ ጉድጓድ ታወርዳቸዋለህ።+

      የደም ዕዳ ያለባቸውና አታላይ የሆኑ ሰዎች የዕድሜያቸውን ግማሽ እንኳ አይኖሩም።+

      እኔ ግን በአንተ እታመናለሁ።

  • ምሳሌ 3:33
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 33 ይሖዋ የክፉውን ቤት ይረግማል፤+

      የጻድቁን መኖሪያ ግን ይባርካል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ