የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 25:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 የዋሆችን በትክክለኛ መንገድ* ይመራቸዋል፤+

      እንዲሁም ለየዋሆች መንገዱን ያስተምራል።+

  • መዝሙር 32:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 አንተ እንዲህ ብለሃል፦ “ጥልቅ ማስተዋል እሰጥሃለሁ፤ ልትሄድበት የሚገባውንም መንገድ አስተምርሃለሁ።+

      ዓይኔን በአንተ ላይ አድርጌ እመክርሃለሁ።+

  • መዝሙር 37:23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 ይሖዋ በሰው መንገድ ደስ ሲሰኝ፣+

      አካሄዱን ይመራለታል።*+

  • መዝሙር 143:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 አንተ አምላኬ ስለሆንክ፣

      ፈቃድህን እንድፈጽም አስተምረኝ።+

      መንፈስህ ጥሩ ነው፤

      በደልዳላ መሬት* ይምራኝ።

  • ምሳሌ 3:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 በመንገድህ ሁሉ እሱን ግምት ውስጥ አስገባ፤+

      እሱም ጎዳናህን ቀና ያደርገዋል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ