-
ዘፍጥረት 1:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 አምላክም “ብርሃን ይሁን” አለ። ብርሃንም ሆነ።+
-
-
ዘፍጥረት 1:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 አምላክም ብርሃኑን ‘ቀን’ ብሎ ጠራው፤ ጨለማውን ግን ‘ሌሊት’ ብሎ ጠራው።+ መሸ፣ ነጋም፤ የመጀመሪያ ቀን።
-