-
ዘዳግም 1:43አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
43 እኔም ነገርኳችሁ፤ እናንተ ግን አልሰማችሁም። ከዚህ ይልቅ በይሖዋ ትእዛዝ ላይ በማመፅ በእብሪት ወደ ተራራው ለመውጣት ሞከራችሁ።
-
-
የሐዋርያት ሥራ 7:51አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
51 “እናንተ ግትሮች፣ ልባችሁና ጆሯችሁ ያልተገረዘ፣ ሁልጊዜ መንፈስ ቅዱስን እንደተቃወማችሁ ነው፤ አባቶቻችሁ እንዳደረጉት እናንተም እንዲሁ ታደርጋላችሁ።+
-