-
ዘፀአት 14:27አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
27 ሙሴም ወዲያውኑ እጁን በባሕሩ ላይ ሰነዘረ፤ ሊነጋጋ ሲልም ባሕሩ ወደ ቀድሞ ሁኔታው ተመለሰ። ግብፃውያንም ውኃው እንዳይደርስባቸው ለመሸሽ ሲሞክሩ ይሖዋ ግብፃውያኑን ባሕሩ መሃል ጣላቸው።+
-
-
ዘፀአት 15:10አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
10 አንተም እስትንፋስህን እፍ አልክ፤ ባሕሩም ከደናቸው፤+
እነሱም ኃያል በሆኑ ውኃዎች ውስጥ እንደ አረር ሰመጡ።
-