-
መዝሙር 34:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 ይህ ችግረኛ ተጣራ፤ ይሖዋም ሰማው።
ከጭንቀቱ ሁሉ ገላገለው።+
-
-
ኢሳይያስ 66:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 “እነዚህን ነገሮች ሁሉ የሠራው እጄ ነው፤
ሁሉም ወደ ሕልውና የመጡት በዚህ መንገድ ነው” ይላል ይሖዋ።+
-