-
ሕዝቅኤል 43:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 የቤተ መቅደሱ ሕግ ይህ ነው። በተራራው አናት ዙሪያ ያለው ቦታ ሁሉ እጅግ ቅዱስ ነው።+ እነሆ፣ የቤተ መቅደሱ ሕግ ይህ ነው።
-
-
1 ጴጥሮስ 1:16አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
16 “እኔ ቅዱስ ስለሆንኩ እናንተም ቅዱሳን ልትሆኑ ይገባል” ተብሎ ተጽፏልና።+
-