የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ሳሙኤል 2:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 እሱ የታማኞቹን እርምጃ ይጠብቃል፤+

      ክፉዎች ግን በጨለማ ውስጥ ጸጥ እንዲሉ ይደረጋሉ፤+

      ሰው የበላይ የሚሆነው በኃይሉ አይደለምና።+

  • መዝሙር 37:24
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 24 ቢወድቅም እንኳ አይዘረርም፤+

      ይሖዋ እጁን ይዞ* ይደግፈዋልና።+

  • መዝሙር 121:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 እሱ እግርህ እንዲንሸራተት* ፈጽሞ አይፈቅድም።+

      ጠባቂህ በጭራሽ አያንቀላፋም።

  • ሰቆቃወ ኤርምያስ 3:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 ከይሖዋ ታማኝ ፍቅር የተነሳ ሙሉ በሙሉ አልጠፋንም፤+

      ምሕረቱ ፈጽሞ አያልቅምና።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ