-
ኢሳይያስ 10:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
10 ጉዳት የሚያስከትሉ ሥርዓቶችን የሚያወጡ፣+
ሁልጊዜ ጨቋኝ ድንጋጌዎችን የሚያረቁ ወዮላቸው!
-
ዳንኤል 6:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 ንጉሥ ሆይ፣ ለ30 ቀናት ያህል ለአንተ ካልሆነ በስተቀር ለአምላክም ሆነ ለሰው ልመና የሚያቀርብ ማንኛውም ግለሰብ ወደ አንበሶች ጉድጓድ እንዲወረወር+ የሚያዝዝ ንጉሣዊ ድንጋጌ እንዲወጣና እገዳ እንዲጣል የመንግሥት ባለሥልጣናቱ፣ አስተዳዳሪዎቹ፣ የአውራጃ ገዢዎቹ፣ የንጉሡ አማካሪዎችና አገረ ገዢዎቹ ሁሉ በአንድነት ተስማምተዋል።
-
-
-