የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 16:7, 8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ምክር የሰጠኝን ይሖዋን አወድሳለሁ።+

      በሌሊትም እንኳ በውስጤ ያለው ሐሳብ* ያርመኛል።+

       8 ይሖዋን ሁልጊዜ በፊቴ አደርገዋለሁ።+

      እሱ በቀኜ ስላለ ፈጽሞ አልናወጥም።*+

  • ምሳሌ 12:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 በክፋት ጸንቶ መቆም የሚችል ሰው የለም፤+

      ጻድቅ ግን ፈጽሞ አይነቀልም።

  • 2 ጴጥሮስ 1:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 በመሆኑም ወንድሞች፣ መጠራታችሁንና+ መመረጣችሁን አስተማማኝ ለማድረግ ከበፊቱ ይበልጥ ትጉ፤ እነዚህን ነገሮች የምታደርጉ ከሆነ ፈጽሞ አትወድቁምና።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ