የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መሳፍንት 5:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ተራሮች በይሖዋ ፊት ቀለጡ፣*+

      ሲናም ሳይቀር በእስራኤል አምላክ+ በይሖዋ ፊት ቀለጠ።+

  • ናሆም 1:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ከእሱ የተነሳ ተራሮች ይንቀጠቀጣሉ፤

      ኮረብቶችም ይቀልጣሉ።+

      ከፊቱም የተነሳ ምድር፣

      የብስና በላዩ የሚኖሩት ሁሉ ይናወጣሉ።+

  • ዕንባቆም 3:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ቆመ፤ ምድርንም አንቀጠቀጠ።+

      ባየም ጊዜ ብሔራትን አብረከረካቸው።+

      ዘላለማዊ የሆኑት ተራሮች ተፈረካከሱ፤

      የጥንቶቹ ኮረብቶች ተደፉ።+

      የጥንቶቹ መንገዶች የእሱ ናቸው።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ