መዝሙር 55:1 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 55 አምላክ ሆይ፣ ጸሎቴን ስማ፤+ምሕረት እንድታደርግልኝ የማቀርበውንም ልመና ቸል አትበል።*+ ዳንኤል 9:17 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 17 አሁንም አምላካችን ሆይ፣ የአገልጋይህን ጸሎትና ልመና ስማ፤ ይሖዋ ሆይ፣ ለራስህ ስትል ለፈረሰው+ መቅደስህ ሞገስ አሳይ።+