የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 1:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 አምላክም ሁለቱን ታላላቅ ብርሃን ሰጪ አካላት ሠራ፤ ታላቁ ብርሃን ሰጪ አካል በቀን እንዲያይል፣+ ታናሹ ብርሃን ሰጪ አካል ደግሞ በሌሊት እንዲያይል አደረገ፤ ከዋክብትንም ሠራ።+

  • መዝሙር 19:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ከአንደኛው የሰማያት ዳርቻ ይወጣል፤

      ዞሮም ወደ ሌላኛው ዳርቻ ይሄዳል፤+

      ከሙቀቱም የሚሰወር አንዳች ነገር የለም።

  • ኤርምያስ 31:35
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 35 ስሙ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ የሆነው፣

      በቀን እንድታበራ ፀሐይን የሰጠው፣

      በሌሊትም እንዲያበሩ የጨረቃንና የከዋክብትን ሕጎች ያወጣው፣*

      ባሕሩን የሚያናውጠውና ኃይለኛ ማዕበል የሚያስነሳው

      ይሖዋ እንዲህ ይላል፦+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ