የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 3:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 ከመሬት ስለተገኘህ+ ወደ መሬት እስክትመለስ ድረስ ላብህን እያንጠፈጠፍክ ምግብ ትበላለህ። አፈር ስለሆንክ ወደ አፈር ትመለሳለህ።”+

  • ኢዮብ 34:14, 15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 እሱ ትኩረቱን* በእነሱ ላይ ቢያደርግ፣

      መንፈሳቸውንና እስትንፋሳቸውን ወደ ራሱ ቢሰበስብ፣+

      15 ሰዎች* ሁሉ በአንድነት በጠፉ፣

      የሰውም ዘር ወደ አፈር በተመለሰ ነበር።+

  • መዝሙር 146:3, 4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 በመኳንንትም* ሆነ

      ማዳን በማይችሉ ሰዎች አትታመኑ።+

       4 መንፈሱ* ትወጣለች፤ ወደ መሬት ይመለሳል፤+

      በዚያው ቀን ሐሳቡ ሁሉ ይጠፋል።+

  • መክብብ 3:19, 20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • መክብብ 12:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 7 አፈር ቀድሞ ወደነበረበት መሬት ይመለሳል፤+ መንፈስም* ወደ ሰጪው፣ ወደ እውነተኛው አምላክ ይመለሳል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ