የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ዜና መዋዕል 16:14-18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 እሱ ይሖዋ አምላካችን ነው።+

      ፍርዱ በመላው ምድር ላይ ነው።+

      15 ቃል ኪዳኑን ለዘላለም አስቡ፤

      የገባውን ቃል* እስከ ሺህ ትውልድ አስታውሱ፤+

      16 ከአብርሃም ጋር የገባውን ቃል ኪዳን፣+

      ለይስሐቅም በመሐላ የገባውን ቃል አስቡ።+

      17 ቃሉን ለያዕቆብ ድንጋጌ፣

      ለእስራኤልም ዘላቂ ቃል ኪዳን አድርጎ አቋቋመ፤+

      18 ‘የከነአንን ምድር

      ርስትህ አድርጌ እሰጥሃለሁ’ አለ።+

  • ኢሳይያስ 26:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ሁለንተናዬ* በሌሊት አንተን ለማግኘት ይጓጓል፤

      አዎ፣ መንፈሴ አንተን በጥብቅ ትፈልጋለች፤+

      በምድር ላይ በምትፈርድበት ጊዜ

      የምድሪቱ ነዋሪዎች ስለ ጽድቅ+ ይማራሉና።

  • ራእይ 15:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 4 ይሖዋ* ሆይ፣ ለመሆኑ አንተን የማይፈራና ስምህን ከፍ ከፍ የማያደርግ ማን ነው? አንተ ብቻ ታማኝ ነህና!+ የጽድቅ ድንጋጌዎችህ ስለተገለጡ ሕዝቦች ሁሉ መጥተው በፊትህ ይሰግዳሉ።”+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ