የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 35:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ይሖዋ የዋጃቸው ይመለሳሉ፤+ ወደ ጽዮንም በእልልታ ይመጣሉ።+

      ፍጻሜ የሌለው ደስታን እንደ አክሊል ይጎናጸፋሉ።+

      ደስታንና ሐሴትን ያገኛሉ፤

      ሐዘንና ሲቃም ከዚያ ይርቃሉ።+

  • ኤርምያስ 15:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 “ከክፉዎች እጅ እታደግሃለሁ፤

      ከጨካኞችም መዳፍ እቤዥሃለሁ።”

  • ሚክያስ 4:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 የጽዮን ሴት ልጅ ሆይ፣ ልትወልድ እንደተቃረበች ሴት

      ተንፈራገጪ፤ አቃስቺም፤

      አሁን ከከተማ ወጥተሽ በሜዳ ትሰፍሪያለሽና።

      እስከ ባቢሎን ድረስ ትሄጃለሽ፤+

      በዚያም ይታደግሻል፤+

      በዚያ ይሖዋ ከጠላቶችሽ እጅ ይዋጅሻል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ