የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ሳሙኤል 22:17-20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 ከላይ ሆኖ እጁን ሰደደ፤

      ከጥልቅ ውኃ ውስጥም አወጣኝ።+

      18 ከብርቱ ጠላቴ አዳነኝ፤+

      ከእኔ ይበልጥ ብርቱዎች ከሆኑት፣ ከሚጠሉኝ ሰዎች ታደገኝ።

      19 ችግር ላይ በወደቅኩበት ቀን ተነሱብኝ፤+

      ይሖዋ ግን ድጋፍ ሆነልኝ።

      20 ደህንነት ወደሚገኝበት ስፍራ* አመጣኝ፤+

      በእኔ ስለተደሰተ ታደገኝ።+

  • መዝሙር 124:2-4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 “ይሖዋ ከእኛ ጋር ባይሆን ኖሮ፣+

      ሰዎች እኛን ለማጥቃት በተነሱ ጊዜ፣+

       3 ቁጣቸው በእኛ ላይ በነደደ ጊዜ፣+

      በሕይወት ሳለን በዋጡን ነበር።+

       4 በዚያን ጊዜ ውኃ ጠራርጎ በወሰደን፣

      ጎርፍም ባጥለቀለቀን ነበር።*+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ