2 ሳሙኤል 22:25 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 25 ይሖዋ እንደ ጽድቄ፣+በፊቱም እንዳለኝ ንጽሕና ብድራት ይመልስልኝ።+ ምሳሌ 5:21 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 21 የሰው መንገድ በይሖዋ ዓይኖች ፊት ነውና፤እሱ መንገዱን ሁሉ ይመረምራል።+