መዝሙር 66:12 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 12 ሟች ሰው ላያችን* ላይ እንዲጋልብ አደረግክ፤በእሳት መካከልና በውኃ መካከል አለፍን፤ከዚያም እረፍት ወደምናገኝበት ስፍራ አመጣኸን። ኢሳይያስ 51:23 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 23 ጽዋውን ‘በላይሽ ላይ እንድንሻገር አጎንብሺልን!’ ባሉሽ፣*አንቺን በሚያሠቃዩት እጅ ላይ አደርገዋለሁ፤+ አንቺም ጀርባሽን እንደ መሬት፣እንደሚሄዱበትም መንገድ አደረግሽላቸው።”
23 ጽዋውን ‘በላይሽ ላይ እንድንሻገር አጎንብሺልን!’ ባሉሽ፣*አንቺን በሚያሠቃዩት እጅ ላይ አደርገዋለሁ፤+ አንቺም ጀርባሽን እንደ መሬት፣እንደሚሄዱበትም መንገድ አደረግሽላቸው።”