-
ኤርምያስ 49:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 የሠራዊት ጌታ ይሖዋ ስለ ኤዶም እንዲህ ይላል፦
“ጥበብ ከቴማን+ ጠፍቷል?
ጥሩ ምክርስ ከአስተዋዮች ጠፍቷል?
ጥበባቸውስ ተበላሽቷል?
-
-
ሕዝቅኤል 25:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 “ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘ኤዶም በቂም በቀል ተነሳስቶ በይሁዳ ቤት ላይ እርምጃ ወስዷል፤ ደግሞም እነሱን በመበቀል ከፍተኛ በደል ፈጽሟል፤+
-