የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ሳሙኤል 2:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ችግረኛውን ከአቧራ ላይ ያነሳል፤

      ድሃውንም ከአመድ ቁልል* ላይ ያነሳል፤+

      ከመኳንንትም ጋር ያስቀምጣቸዋል፤

      የክብር ወንበርም ይሰጣቸዋል።

      የምድር ምሰሶዎች የይሖዋ ናቸው፤+

      ፍሬያማ የሆነችውን ምድር በእነሱ ላይ አስቀምጧል።

  • መዝሙር 113:6-8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ሰማይንና ምድርን ለማየት ወደ ታች ያጎነብሳል፤+

       7 ችግረኛውን ከአፈር ያነሳል።

      ድሃውን ከአመድ ቁልል* ላይ ብድግ ያደርገዋል፤+

       8 ይህም ከታላላቅ ሰዎች፣

      ይኸውም በሕዝቡ መካከል ካሉ ታላላቅ ሰዎች ጋር ያስቀምጠው ዘንድ ነው።

  • ኢሳይያስ 57:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ለዘላለም የሚኖረውና+ ስሙ ቅዱስ የሆነው፣+

      ከፍ ከፍ ያለውና እጅግ የከበረው እንዲህ ይላልና፦

      “ከፍ ባለውና ቅዱስ በሆነው ስፍራ እኖራለሁ፤+

      ደግሞም የተሰበረ ልብ ካለውና መንፈሱ ከተደቆሰው ጋር እሆናለሁ፤

      ይህም የችግረኞችን መንፈስ አነሳሳ ዘንድ፣

      የተሰበረ ልብ ያላቸውንም አነቃቃ ዘንድ ነው።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ