የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • አስቴር 7:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 በመሆኑም ሃማን ለመርዶክዮስ ባዘጋጀው እንጨት ላይ ሰቀሉት፤ የንጉሡም ቁጣ በረደ።

  • መዝሙር 7:14, 15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ክፋትን ያረገዘውን ሰው ተመልከት፤

      ችግርን ይፀንሳል፤ ሐሰትንም ይወልዳል።+

      15 ጉድጓድ ይምሳል፤ ጥልቅ አድርጎም ይቆፍረዋል፤

      ሆኖም በቆፈረው ጉድጓድ ውስጥ ራሱ ይወድቃል።+

  • መዝሙር 9:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ብሔራት፣ ራሳቸው በቆፈሩት ጉድጓድ ውስጥ ገቡ፤

      የገዛ እግራቸው በስውር ባስቀመጡት መረብ ተያዘ።+

  • መዝሙር 57:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 እግሮቼን ለመያዝ ወጥመድ አዘጋጅተዋል፤+

      ከጭንቅ የተነሳ ጎብጫለሁ።*+

      በፊቴ ጉድጓድ ቆፈሩ፤

      ነገር ግን ራሳቸው ገቡበት።+ (ሴላ)

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ