-
አስቴር 7:10አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
10 በመሆኑም ሃማን ለመርዶክዮስ ባዘጋጀው እንጨት ላይ ሰቀሉት፤ የንጉሡም ቁጣ በረደ።
-
-
መዝሙር 9:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 ብሔራት፣ ራሳቸው በቆፈሩት ጉድጓድ ውስጥ ገቡ፤
የገዛ እግራቸው በስውር ባስቀመጡት መረብ ተያዘ።+
-
-
መዝሙር 57:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
በፊቴ ጉድጓድ ቆፈሩ፤
ነገር ግን ራሳቸው ገቡበት።+ (ሴላ)
-