የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 59:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 59 አምላኬ ሆይ፣ ከጠላቶቼ ታደገኝ፤+

      በእኔ ላይ ከተነሱት ሰዎች ጠብቀኝ።+

  • መዝሙር 61:3, 4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 አንተ መጠጊያዬ ነህና፤

      ከጠላት የምትጠብቀኝ ጽኑ ግንብ ነህ።+

       4 በድንኳንህ ለዘላለም በእንግድነት እቀመጣለሁ፤+

      በክንፎችህ ጥላ ሥር እጠለላለሁ።+ (ሴላ)

  • መዝሙር 91:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 91 በልዑል አምላክ ሚስጥራዊ ቦታ የሚኖር ሰው+

      ሁሉን ቻይ በሆነው አምላክ ጥላ ሥር ይቀመጣል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ