-
መዝሙር 35:18አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
18 ያን ጊዜ በታላቅ ጉባኤ መካከል አመሰግንሃለሁ፤+
በብዙ ሕዝብ መካከል አወድስሃለሁ።
-
-
መዝሙር 40:10አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
10 ጽድቅህን በልቤ ውስጥ አልሸሽግም።
ታማኝነትህንና ማዳንህን አውጃለሁ።
በታላቅ ጉባኤ መካከል ታማኝ ፍቅርህንና እውነትህን አልደብቅም።”+
-