የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 16:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 መቃብር* ውስጥ አትተወኝምና።*+

      ታማኝ አገልጋይህ ጉድጓድ እንዲያይ* አትፈቅድም።+

  • መዝሙር 28:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 28 ዓለቴ ይሖዋ ሆይ፣ ሁልጊዜ ወደ አንተ እጣራለሁ፤+

      አንተም ጆሮ አትንፈገኝ።

      ዝም ካልከኝ፣

      ወደ ጉድጓድ* እንደሚወርዱ ሰዎች እሆናለሁ።+

  • ኢሳይያስ 38:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 እነሆ፣ ሰላም ከማግኘት ይልቅ በጣም ተመርሬ ነበር፤

      አንተ ግን ለእኔ* ካለህ ፍቅር የተነሳ፣

      ከጥፋት ጉድጓድ ጠበቅከኝ።+

      ኃጢአቴን ሁሉ ወደ ኋላህ ጣልክ።*+

  • ዮናስ 2:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ወደ ተራሮች መሠረት ሰመጥኩ።

      የምድር መቀርቀሪያዎች ለዘላለም ተዘጉብኝ።

      ይሖዋ አምላኬ ሆይ፣ አንተ ግን ሕይወቴን ከጉድጓዱ ውስጥ አወጣህ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ