የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ዜና መዋዕል 16:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 ሰማያት ሐሴት ያድርጉ፤ ምድርም ደስ ይበላት፤+

      በብሔራት መካከል ‘ይሖዋ ነገሠ!’ ብላችሁ አስታውቁ።+

  • መዝሙር 96:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 በብሔራት መካከል እንዲህ ብላችሁ አስታውቁ፦ “ይሖዋ ነገሠ!+

      ምድር* በጽኑ ተመሥርታለች፤ ከቦታዋ ልትንቀሳቀስ አትችልም።*

      እሱ ለሕዝቦች በትክክል ይፈርዳል።”*+

  • መዝሙር 97:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 97 ይሖዋ ነገሠ!+

      ምድር ደስ ይበላት።+

      ብዙ ደሴቶችም ሐሴት ያድርጉ።+

  • ራእይ 19:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 እንደ ብዙ ሠራዊት ድምፅ፣ እንደ ብዙ ውኃዎች ድምፅና እንደ ኃይለኛ ነጎድጓድ ድምፅ ያለ ነገር ሰማሁ። እንዲህም አሉ፦ “ያህን አወድሱ፤*+ ምክንያቱም ሁሉን ቻይ የሆነው አምላካችን ይሖዋ*+ ነግሦአል!+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ