-
መዝሙር 34:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 ቅዱሳን አገልጋዮቹ ሁሉ፣ ይሖዋን ፍሩ፤
እሱን የሚፈሩ የሚያጡት ነገር የለምና።+
-
-
ሮም 8:31አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
31 እንግዲህ ስለ እነዚህ ነገሮች ምን እንበል? አምላክ ከእኛ ጋር ከሆነ ማን ሊቃወመን ይችላል?+
-