የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 37:25, 26
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 በአንድ ወቅት ወጣት ነበርኩ፤ አሁን ግን አርጅቻለሁ፤

      ይሁንና ጻድቅ ሰው ሲጣል፣+

      ልጆቹም ምግብ* ሲለምኑ አላየሁም።+

      26 ሁልጊዜ ሳይሰስት ያበድራል፤+

      ልጆቹም በረከት ያገኛሉ።

  • መዝሙር 112:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 በብዛት* አከፋፈለ፤ ለድሆችም ሰጠ።+

      צ [ጻዴ]

      ጽድቁ ለዘላለም ይኖራል።+

      ק [ኮፍ]

      የገዛ ብርታቱ* በክብር ከፍ ከፍ ይላል።

  • ሉቃስ 6:30
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 30 ለሚለምንህ ሁሉ ስጥ፤+ ንብረትህን የሚወስድብህንም ሰው እንዲመልስ አትጠይቀው።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ