-
መዝሙር 137:3, 4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 የማረኩን ሰዎች በዚያ እንድንዘምርላቸው ጠየቁን፤+
የሚያፌዙብን ሰዎች በመዝሙር እንድናዝናናቸው
“ከጽዮን መዝሙሮች አንዱን ዘምሩልን” አሉን።
4 የይሖዋን መዝሙር
በባዕድ ምድር እንዴት ልንዘምር እንችላለን?
-
3 የማረኩን ሰዎች በዚያ እንድንዘምርላቸው ጠየቁን፤+
የሚያፌዙብን ሰዎች በመዝሙር እንድናዝናናቸው
“ከጽዮን መዝሙሮች አንዱን ዘምሩልን” አሉን።
4 የይሖዋን መዝሙር
በባዕድ ምድር እንዴት ልንዘምር እንችላለን?