-
1 ነገሥት 2:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 ከዚያም ሰለሞን በአባቱ በዳዊት ዙፋን ላይ ተቀመጠ፤ ቀስ በቀስም ንግሥናው እየጸና ሄደ።+
-
-
2 ዜና መዋዕል 9:30አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
30 ሰለሞን በኢየሩሳሌም ሆኖ በመላው እስራኤል ላይ ለ40 ዓመት ገዛ።
-