የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 4:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 5 ቃየንንና ያቀረበውን መባ ግን በጥሩ ፊት አልተመለከተም። በመሆኑም ቃየን በጣም ተናደደ፤ እጅግ አዘነ።

  • አስቴር 5:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 በዚያ ቀን ሃማ ተደስቶ ልቡም ሐሴት አድርጎ ወጣ። ሆኖም ሃማ፣ መርዶክዮስን በንጉሡ በር ላይ ሲያየው እንዲሁም እንዳልተነሳለትና በፊቱ እንዳልተንቀጠቀጠ ሲመለከት በመርዶክዮስ ላይ ቁጣው ነደደ።+

  • ምሳሌ 14:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 ለቁጣ የሚቸኩል ሰው የሞኝነት ተግባር ይፈጽማል፤+

      በጥሞና የሚያስብ ሰው* አይወደድም።

  • ምሳሌ 14:29
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 29 ቶሎ የማይቆጣ ሰው ትልቅ ማስተዋል አለው፤+

      ትዕግሥት የሌለው ሰው ግን ሞኝነቱን ይገልጣል።+

  • ምሳሌ 29:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ሞኝ ስሜቱን* ሁሉ እንዳሻው ይገልጻል፤+

      ጥበበኛ ግን ስሜቱን ይቆጣጠራል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ