የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 36:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ጽድቅህ ግርማ እንደተላበሱ ተራሮች* ነው፤+

      ፍርዶችህ እንደ ጥልቅ ባሕር ናቸው።+

      ይሖዋ ሆይ፣ አንተ ሰውንና እንስሳን ትጠብቃለህ።*+

  • መዝሙር 139:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 እንዲህ ያለው እውቀት እኔ ልረዳው ከምችለው በላይ ነው።*

      በጣም ከፍ ያለ ከመሆኑ የተነሳ ልደርስበት አልችልም።*+

  • ኢሳይያስ 55:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 “ሰማያት ከምድር ከፍ እንደሚሉ

      መንገዴ ከመንገዳችሁ፣

      ሐሳቤም ከሐሳባችሁ ከፍ ያለ ነው።+

  • ሮም 11:33
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 33 የአምላክ ብልጽግና፣ ጥበብና እውቀት እንዴት ጥልቅ ነው! ፍርዱም ፈጽሞ የማይመረመር ነው! መንገዱም የማይደረስበት ነው!

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ