የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 34:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ቅዱሳን አገልጋዮቹ ሁሉ፣ ይሖዋን ፍሩ፤

      እሱን የሚፈሩ የሚያጡት ነገር የለምና።+

  • መዝሙር 103:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • መዝሙር 112:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 112 ያህን አወድሱ!*+

      א [አሌፍ]

      ይሖዋን የሚፈራና+

      ב [ቤት]

      ትእዛዛቱን እጅግ የሚወድ ሰው ደስተኛ ነው።+

  • ኢሳይያስ 3:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ለጻድቃን መልካም እንደሚሆንላቸው ንገሯቸው፤

      ለሥራቸው ወሮታ ይከፈላቸዋል።*+

  • 2 ጴጥሮስ 2:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 በመሆኑም ይሖዋ፣* ለአምላክ ያደሩ ሰዎችን ከፈተና እንዴት እንደሚያድንና+ ዓመፀኞችን ደግሞ በፍርድ ቀን ለሚደርስባቸው ጥፋት እንዴት ጠብቆ እንደሚያቆይ ያውቃል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ