-
1 ቆሮንቶስ 5:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 መመካታችሁ መልካም አይደለም። ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ እንደሚያቦካው አታውቁም?+
-
-
ዕብራውያን 12:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 ማንም የአምላክን ጸጋ እንዳያጣ ብሎም መርዛማ ሥር በቅሎ ችግር እንዳይፈጥርና ብዙዎችን እንዳይበክል ተጠንቀቁ፤+
-