-
መክብብ 3:17አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
17 እኔም በልቤ እንዲህ አልኩ፦ “እውነተኛው አምላክ በጻድቁም ሆነ በኃጢአተኛው ላይ ይፈርዳል፤+ ማንኛውም ድርጊትና ማንኛውም ተግባር ጊዜ አለውና።”
-
-
መክብብ 12:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 እውነተኛው አምላክ እያንዳንዱን የተሰወረ ነገር ጨምሮ ማንኛውንም ሥራ፣ ጥሩም ይሁን መጥፎ ወደ ፍርድ ያመጣዋልና።+
-
-
ሮም 2:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 እሱም ለእያንዳንዱ እንደ ሥራው ይከፍለዋል፦+
-