የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ምሳሌ 14:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ብልህ ሰው የሚሄድበትን መንገድ በጥበብ ያስተውላል፤

      ሞኞች ግን በቂልነታቸው ይታለላሉ።*+

  • ምሳሌ 17:24
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 24 ጥልቅ ግንዛቤ ባለው ሰው ፊት ጥበብ ትገኛለች፤

      የሞኝ ሰው ዓይን ግን እስከ ምድር ዳርቻ ይንከራተታል።+

  • ዮሐንስ 3:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 እንግዲህ የሚፈረድባቸው በዚህ መሠረት ነው፦ ብርሃን ወደ ዓለም መጣ፤+ ሰዎች ግን ሥራቸው ክፉ ስለነበረ ከብርሃን ይልቅ ጨለማን ወደዱ።

  • 1 ዮሐንስ 2:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ወንድሙን የሚጠላ ግን በጨለማ ውስጥ ነው፤ በጨለማም ይመላለሳል፤+ ደግሞም ጨለማው ዓይኑን ስላሳወረው ወዴት እንደሚሄድ አያውቅም።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ