-
መኃልየ መኃልይ 3:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 የኢየሩሳሌም ሴቶች ልጆች ሆይ፣ በራሱ እስኪነሳሳ ድረስ
ፍቅርን በውስጤ እንዳትቀሰቅሱ ወይም እንዳታነሳሱ
በሜዳ ፍየሎችና በመስክ ላይ ባሉ አጋዘኖች አምላችኋለሁ።”+
-
-
መኃልየ መኃልይ 8:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 የኢየሩሳሌም ሴቶች ልጆች ሆይ፣
በራሱ እስኪነሳሳ ድረስ ፍቅርን በውስጤ እንዳትቀሰቅሱ ወይም እንዳታነሳሱ አምላችኋለሁ።”+
-