-
1 ነገሥት 14:17አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
17 በዚህ ጊዜ የኢዮርብዓም ሚስት ተነስታ በመሄድ ወደ ቲርጻ መጣች። ቤቱ ደጃፍ ላይ ስትደርስም ልጁ ሞተ።
-
-
1 ነገሥት 15:33አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
33 የይሁዳ ንጉሥ አሳ በነገሠ በሦስተኛው ዓመት የአኪያህ ልጅ ባኦስ በቲርጻ ሆኖ በመላው እስራኤል ላይ ለ24 ዓመት ገዛ።+
-