የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 29:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ይሖዋ ለሕዝቡ ብርታት ይሰጣል።+

      ይሖዋ ሰላም በመስጠት ሕዝቡን ይባርካል።+

  • ኢሳይያስ 40:26
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 26 “ዓይናችሁን ወደ ሰማይ አንስታችሁ ተመልከቱ።

      እነዚህን ነገሮች የፈጠረ ማን ነው?+

      እንደ ሠራዊት በቁጥር የሚመራቸው እሱ ነው፤

      ሁሉንም በየስማቸው ይጠራቸዋል።+

      ገደብ ከሌለው ብርቱ ጉልበቱና ከሚያስደምመው ኃይሉ+ የተነሳ

      አንዳቸውም አይጎድሉም።

  • ፊልጵስዩስ 4:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ዕብራውያን 11:33, 34
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 33 እነዚህ ሰዎች በእምነት መንግሥታትን ድል አድርገዋል፤+ ጽድቅን አስፍነዋል፤ የተስፋን ቃል ተቀብለዋል፤+ የአንበሶችን አፍ ዘግተዋል፤+ 34 የእሳትን ኃይል አጥፍተዋል፤+ ከሰይፍ ስለት አምልጠዋል፤+ ደካማ የነበሩት ብርታት አግኝተዋል፤+ በጦርነት ኃያላን ሆነዋል፤+ ወራሪ ሠራዊትን አባረዋል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ