ኢሳይያስ 60:1 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 60 “አንቺ ሴት ሆይ፣ ተነሺ፣+ ብርሃን አብሪ፤ ብርሃንሽ መጥቷልና። የይሖዋ ክብር በአንቺ ላይ ያበራል።+ ኢሳይያስ 60:20 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 20 ፀሐይሽ ከእንግዲህ አትጠልቅም፤ጨረቃሽም አትደበዝዝም፤ይሖዋ የዘላለም ብርሃን ይሆንልሻልና፤+የሐዘንሽም ጊዜ ያበቃል።+